የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከታህሳስ 27 ጀምሮ ወደ ደሴ፣ኮምቦልቻ እለታዊ የበረራ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከታህሳስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ እና ኮምቦልቻ እለታዊ የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር አስታውቋል።
አየር መንገዱ በማሀበራዊ ገፁ እንዳስታወቀው እለታዊ የበረራ አገልግሎት ወደ ደሴ፣ ኮምቦልቻ ከታህሳስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል።