በሴቶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ዘውዲቱ አደራው የብር ሜዳልያ አሸናፊ ሆነች

1 Mon Ago
በሴቶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ዘውዲቱ አደራው የብር ሜዳልያ አሸናፊ ሆነች

በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች በሴቶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ዘውዲቱ አደራው 2ኛ በመውጣት ለሃገሯ የብር ሜዳልያ አስመዝግባለች።

አትሌት ዘውዲቱ አደራው ውድድሩን 1 ሰዓት ከ14 ደቂቃ ከ40 ሰከንድ በመጨረስ 2ኛ ወጥታ ማጠናቀቋን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።


አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top