Get here
ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎት ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ኩኪዎችን መጠቀም ላይ መስማማትዎን እባክዎ ያሳውቁን.
ዛሬ ምሽት በተካሄደው የዙሪክ ዳይመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር ውድድር ዮሚፍ ቀጄልቻ አሸንፏል፡፡
በወንዶች ምድብ በተካሄደው 5 ሺህ ሜትር የዙሪክ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ዮሚፍ ቀጄልቻ ርቀቱን በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ፣ ሰለሞን ባረጋ ደግሞ 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡
በምድቡ አሜሪካዊው ፊሸር ግራንት 3ኛ ሆኖ ውድድሩን ጨርሷል፡፡
በውድድሩ የተሳተፈው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ ለሜቻ ግርማ አቋርጦ ወጥቷል፡፡