ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገላን ከተማ የሚገኘውን የሆራ ኢንዱስትሪ ጎበኙ

4 Mons Ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገላን ከተማ የሚገኘውን የሆራ ኢንዱስትሪ ጎበኙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ታምርት ሁለተኛው ጉብኝታቸው በገላን ከተማ የሚገኘውን የሆራ ኢንዱስትሪ ተመልክተዋል።
 
 
 
የኢንዱስትሪ ዘመናዊ የቡና ማቀነባበሪያ፣ መቁያ እና ሲሚንቶ ማሸጊያ ማምረቻ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።