ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አልጀርስ በሚገኘው የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም የአበባ ጉንጉን አኖሩ

1 Yr Ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አልጀርስ በሚገኘው የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም የአበባ ጉንጉን አኖሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጀሪያ እያደረጉት ባለው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በርዕሰ መዲናዋ አልጀርስ በሚገኘው የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም የአበባ ጉንጉን አኖሩ።

 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአልጀሪያ እያደረጉት ባለው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በርዕሰ መዲናዋ አልጀርስ የሚገኘውን የሰማዓታት መታሰቢያ ሙዚየም ጎብኝተዋል።


አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top