አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ

1 Yr Ago
አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር በፅ/ቤታቸው ተገናኝተው ተወያዩ። ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትላንት ምሽት አዲስ አበባ የገቡት የሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከውይይቱ በኋላም የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫውም፣ በሩሲያ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ሌሎች ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተዳሰዋል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top