አሸባሪው ህወሓት በከተሞች ላይ ያደረሰውን ውድመት መልሶ ለመገንባት ያለመ መድረክ በደብረብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው

2 Yrs Ago
አሸባሪው ህወሓት በከተሞች ላይ ያደረሰውን ውድመት መልሶ ለመገንባት ያለመ መድረክ በደብረብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው
የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚንስተር
አሸባሪው ህወሓት በከተሞች ላይ ያደረሰውን ውድመት መልሶ ለመገንባት ያለመ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በውይይቱ የወደሙ ከተሞችን መልሶ ለመገንባት የሚያስችሉ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በውይይቱ የኢፌዴሪ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኔን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች መገኘታቸውን ከአሚኮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
 
 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top