Get here
ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎት ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ኩኪዎችን መጠቀም ላይ መስማማትዎን እባክዎ ያሳውቁን.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ሰኞ ታህሳስ 25 ጀምሮ በየዕለቱ ወደ ላሊበላ እንደሚበር የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ።
በዚሁ መሰረት ወደ ከተማዋ መጓዝ የሚፈልጉ መንገደኞች በአየር መንገዱ መተግበሪያ በመጠቀም ቀጠሮ መያዝ የሚችሉ መሆኑን ገልጿል።