የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል

13 ቀን በፊት
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል

የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
***************************

አቶ አደም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።

በዓሉ የሰላም የፍቅር፣ የአንድነት እና የመቻቻል እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
***************************

አቶ አደም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።

በዓሉ የሰላም የፍቅር፣ የአንድነት እና የመቻቻል እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡


አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top