የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን ለመፍጠር በልጆች ላይ መሥራት ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

9 Mons Ago
የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን ለመፍጠር በልጆች ላይ መሥራት ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን ለመፍጠር በልጆች ላይ መሥራት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ሳር ቤት አካባቢ እንደ አዲስ የተገነባ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራን ሥራ አስጀምረዋል።
ስመ ጥር ስፖርተኞችን ለመፍጠር በስፖርት ማዘውተሪያዎች ላይ መሥራት እንደሚገባም ተናግረዋል።