Get here
ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎት ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ኩኪዎችን መጠቀም ላይ መስማማትዎን እባክዎ ያሳውቁን.
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ አፍሪካው ሊቀ ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ ኅልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፣ "ሊቀ ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ የነፃነት ትግል አውራ ነበሩ" ብለዋል።
ኢትዮጵያ ለደቡብ አፍሪካ ሕዝብ እና መንግሥት ኀዘኗን ትገልጻለችም ብለዋል።